#NGAT_Protocols
የ2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ከነገ ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል። ➫ ተፈታኞች ፈተናው ከሚጀመርበት 3ዐ ደቂቃ ቀድመው በመፈተኛ ማዕከል መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡ ➫ ፕሪንት ያደረጉትን የመፈተኛ መግቢያ ትኬትዎን…
FilePort editorial
Updated 12d ago
ለዘመናት ሰዎች በቀን ውስጥ ስምንት ሰዓት መተኛት አለባቸው የሚለው እምነት የተሳሳተና ጊዜው ያለፈበት መሆኑን አዳዲስ የህክምና እና የሳይንስ ጥናቶች ይፋ አደረጉ። በቅርቡ በ”ብሬን ሜዲሲን” ሳይንሳዊ መጽሔት ላይ የወጡ ጥናቶች እንደሚያመላክቱት፣ እያንዳንዱ ሰው እንደ እድሜው፣ እንደ ፆታው እና እንደ አካላዊ… read more…
አንድ ሚና የተባለ ግብፃዊ ክርስቲያን ወጣት በቁርአን ጥያቄና መልስ ውድድር አሸንፎ ያገኘውን የዑምራ (የሐጅ) ጉዞ ሽልማት ለሙስሊም ጎረቤቱ ለእማ አሊ በመስጠት የብዙዎችን ልብ ነክቷል። እማ አሊ ወደ ቅድስት ሀገር መካ ሄደው ለመጎብኘት ለብዙ ዓመታት ይመኙ ነበር፤ ጉዞውን ለማሸነፍም ተደጋጋሚ ሙከራዎችን… read more…
ቢሮው ለሁሉም የቢሮው የስራ ዘርፎች እና ለክፍለ ከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ጽህፈት ቤቶች ባስተላለፈው መመሪያ እንዳመለከተው ፣ በአርሶ አደር ይዞታዎች ላይ የሚሰጡ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቶች ለሶስተኛ ወገን እንዳይተላለፉና እንዳይዘዋወሩ ቀደም ሲል እገዳ ተጥሎ ቆይቷል። ይህ እገዳ የተጣለው አርሶ… read more…
ዛሬ በሲዳማ ክልል በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በንሳ ዳዬ አንድት ሴት ልጅ ከ12ኛ (entrance) ተፈታኝ ባለማለፏ ምክንያት ተበሳጭታ ቦኖራ ተብሎ በሚጠራው ጥልቅ ወንዝ ውስጥ እራሷን አጥፍታለች። ነፍስ ይማር
በ9417 ላይ እየደወላችሁ የታርጋ ቁጥራቸውን ጥቀሱ! 👉ከታሪፍ በላይ የሚያስከፍሉ እስከ 200 አሽከርካሪዎች በየቀኑ እርምጃ እየተወሰደባቸው ነው የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አላግባብ ታሪፍ በሚጨምሩና መስመር በሚያሳጥሩ አሽከርካሪዎች ላይ የ5 ሺህ ብር ቅጣት ሊጥል ነው። ከ15 ሺህ በላይ የህዝብ…
የኮይሻ የውኃ ኃይል ማመንጫ ግድብ አጠቃላይ አፈጻጸም ከ77 በመቶ በላይ መድረሱን የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር መብራቱ ተሾመ ገልፀዋል። 201 ሜትር ርዝመት ያለው የግድብ ግንባታው 6 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ የአፈር ቁፋሮ በማካሄድ አጠቃላይ ግድቡ ከሚፈልገው 7 ነጥብ 72 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ…
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ዛሬ ረቡዕ በሰጠው መግለጫ፤ በአዲስ አበባ ጉዳይ ምክረ ሃሳብ እንዲያዘጋጅ የተሰየመው አስማሚ ኮሚቴ አሰራር የኮሚሽኑን ሕጋዊ ማዕቀፍ የጠበቀ አይደለም ብሏል። የፓርቲው መሪ አቶ እዮብ መስፍን እንደገለጹት፤ የኮሚቴው አወቃቀርና አካሄድ የኮሚሽኑን ሕግ ያልተከተለ…
ከጠቅላላ 600 / 20.67 ብቻ በማስመዝገብ እጅግ አነጋጋሪ የሆነ ዝቅተኛ ውጤት ያስመዘገበው የ22 አመቱ ተፈታኝ በዘንድሮው 2018 ዓ/ም በአገር አቀፍ ደረጃ ይፋ የተደረገውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ተከትሎ፣ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ ሰፊ አጀንዳ የሆነና በርካታ ተከታታዮችን ያስገረመ…
በመጪው የ2019 ትምህርት ዘመን በፌዴራል ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርት ለመስጠት የዝግጅት ስራዎች መጠናቀቃቸውን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። በትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ መሪ አስፈፃሚ ዶ/ር ዮሀንስ ወጋሶ እንዳስታወቁት፣ ዕቅዱ ተማሪዎችን በአለም…
በ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበት በሐምሌ ወር ብቻ ወደ 15.3 በመቶ ከፍ ማለቱን የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ።አገልግሎቱ ባወጣው የወርሃዊ የዋጋ ንረት መረጃ፣ በሐምሌ ወር የተመዘገበው የዋጋ ግሽበት ከባለፈው አመት ጋር ከነበረው 13.7 በመቶ ጋር ሲነጻጸር ጭማሪ አድርጓል። ሰኔ ወር ላይ…
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ ዓለም አቀፍ የባህር ክልል ውስጥ የተቀበሩ የባህር ፈንጂዎች (mines) በሙሉ በአሜሪካ የባህር ኃይል መወገዳቸውን እና መኮላሸታቸውን ገልጸዋል። ትራምፕ በማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ባስተላለፉት ጠንካራ መልእክት፣ ኢራን አዲስ የባህር ፈንጂዎችን ለማስቀመጥ…
በናይጄሪያ ደቡብ ምዕራብ ክፍል በምትገኘው ግዛት ነዋሪ የሆኑ የ101 ዓመቷ ኤስተር ኦጉንማቦ የተባሉ አረጋዊት ማሪዋና (ካናቢስ) ሲሸጡ በመገኘታቸው በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል። የናይጄሪያ የዕፅ ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ (NDLEA) እንዳስታወቀው፣ አያት ኤስተር በአካባቢው ለሚገኙ ነዋሪዎች በትንሽ በትንሹ የታሸገ…
ኔታንያሁ "ኢራን ልጆቼን ልትገድልብኝ ሞክራለች" አሉ። የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኔጃሚን ኔታንያሁ "የማይታመን ነገር ተፈጥሯል፣ ከሁለቱ ልጆቼ አንዱ በኢራን ኢላማ ተደርጓል" ሲሉ ተናግረዋል። የት እና መቼ እንደሆነ ግን ዝርዝር ማብራሪያ አልሰጡም።
የ2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ከነገ ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል። ➫ ተፈታኞች ፈተናው ከሚጀመርበት 3ዐ ደቂቃ ቀድመው በመፈተኛ ማዕከል መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡ ➫ ፕሪንት ያደረጉትን የመፈተኛ መግቢያ ትኬትዎን…
ነገ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡- ✅ከጠዋቱ 11፡00-11፡00 👉ኢዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ አበበ ቢቂላ ስታድየም፣ መድሀኒዓለም ት/ቤት ጀርባ፣ መድሀኒዓለም ኮንዶሚኔም፣ ቦናት እና…
2
የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል። ተፈታኞችም ውጤታቸው ማየት ጀምረዋል። ውጤት ለማየት ፦ 👉 በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et 👉 ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram 👉 አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡…
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል። በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ…
በሰሜን ምስራቅ ታይላንድ ቡኤንግ ካን ግዛት የሚገኘው እና "የምድር ዓይን" በመባል የሚታወቀው አስደናቂው የአሸዋ ድንጋይ ምድር፣ በክረምት ወቅት በሚጥለው የመንሶን የዝናብ ውኃ ሲሞላ ሙሉ በሙሉ ሰዋዊ ዓይን የሚመስል ምስል እንደሚፈጥር ተገለጸ። ይህ ተፈጥሯዊ ክስተት በሺዎች ለሚቆጠሩ ዓመታት በውኃ መሸርሸር…
እረስክንድር በቅርቡ "ሞቷል" ተብሎ የሚናፈሰውን መረጃ ሙሉ በሙሉ አስተባብለዋል። ባለፉት 4 ዓመታት በተደጋጋሚ ከመሬትም ከአየርም (በድሮን) የታለሙ የግድያ ሙከራዎች እንደተደረጉበትም ለዶቸቬለ ገልጿዋል። የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ያላሰለሰ እንቅስቃሴና ጥቃት ግልጽ ቢሆንም፣ ስለሌሎች የታጠቁ አካላት እጅ…