በሸረሪና ከባድ የተኩስ ልውውጥ‼️
ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11: 45 ጀምሮ በሸረሪና አከባቢ በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትና እዛ አካባቢ በሚንቀሳቀሱ የትግራይ ኃይሎች መካከል ከባድ ውጊያ መቀስቀሱን ምንጮች ጠቁመዋል። አርሚ 70 በመባል የሚታወቀው የትግራይ ሰራዊት አንዱ ህዋስ ይንቀሳቀስበታል ተብሎ በሚታወቀው በዚህ ስፍራ…
FilePort editorial
Updated 12d ago
ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11: 45 ጀምሮ በሸረሪና አከባቢ በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትና እዛ አካባቢ በሚንቀሳቀሱ የትግራይ ኃይሎች መካከል ከባድ ውጊያ መቀስቀሱን ምንጮች ጠቁመዋል። አርሚ 70 በመባል የሚታወቀው የትግራይ ሰራዊት አንዱ ህዋስ ይንቀሳቀስበታል ተብሎ በሚታወቀው በዚህ ስፍራ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ2010 ዓ.ም. የለውጥ ጉዞንና ከዚያ በኋላ በሀገሪቱ የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ የታዩትን ኩነቶች አስመልክተው ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ በሰጡት ማብራሪያ፣ የዐማራ ሕዝብ እንደማንኛውም የኢትዮጵያ ሕዝብ ለለውጥና ለዕድገት ከፍተኛ ተጋድሎ ማድረጉን…
ህፃናቱ ያደጉት በሷ እጅ በመሆኑ እንደ ሁለተኛ እናታቸው አድርገው ስለሚያዩአት የመለያየቱን ህመም መቋቋም አቅቷቸው በከፍተኛ አቅም ሲያለቅሱ ይታያል። ወላጆችም አብረው ማልቀሳቸው እህታችን በቤታቸው ውስጥ የነበራትን መልካም ስነ-ምግባር፣ ታማኝነት እና የታየችበትን የፍቅር ልክ ግልጽ ያደርጋል። በአርብ ሀገር…
አዲሱ የቴክኖ ስፓርክ 50 የMediaTek Helio G81 ፕሮሰሰር ስለተገጠመለት መዘግየት የሚባል ነገር አይታሰብም፡፡ የተለያዩ ስራዎችን ሲከውኑበት እና ስልክ ሲያወሩበት ቢውሉ ያለምንም መዝግየት ያገለግሎታል፡፡ አዲሱ የቴክኖ ስፓርክ 50 ያለምንም መዘግየት የሚያገለግሎትን ሁነኛ ስልክ ፤ ዛሬ ነገ ሳይሉ የራሶት…
2
የሱዳን ፈጣን ድጋፍ ኃይሎች (RSF) አባል የሆነው እና «ግሩፕ 26» በመባል የሚታወቀው ወታደራዊ ቡድን በኦምዱርማን አካባቢ ለሱዳን ጦር (SAF) እጁን መስጠቱን፣ አባላቱን እና ወታደራዊ ትጥቆቹን ማስረከቡን የሱዳን ዜና ኤጀንሲ (SUNA) ዘገበ። ወደ 45 የሚጠጉ ተዋጊዎችን እና መኮንኖችን የያዘው ይህ ቡድን፣…
በአሜሪካ ጥገኝነት ጠያቂዎች ያለ ቃለ-መጠይቅ ወደ ፍርድ ቤት የሚላኩበት መመሪያ ጸደቀ። የትራምፕ አስተዳደር በሀገሪቱ ጥገኝነት የጠየቁ ስደተኞችን የሚመለከት አዲስ መመሪያ አውጥቷል። ይህን ተከትሎ በርካታ ጥገኝነት ጠያቂዎች ጉዳያቸው ሳይሰማ ቀጥታ ሊባረሩ የሚችሉበት ሁኔታ ተፈጥሯል። አዲሱ አሰራር ከ1.4…
የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በባለፉት ሁለት ቀናት 250 ተመካካሪዎች በቡድን በመከፋፈል ዉይይት ሲያደርጉ መቆየታቸዉን ዛሬ በሰጠዉ መግለጫ አሳዉቋል። በዚህ የምክክር ምዕራፍ የተጀራጁ ምክረ ሀሳቦች 5መቶ አባላት ወዳሉት ቀርበዉ ፤ እነዚህ የ5 መቶ አባላት ተመካካሪዎች ቡድን ለውሳኔ መግባቢያ ሀሳብ…
የአፍሪካ ቁጥር አንድ ባለሀብት የሆኑት ናይጄሪያዊው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ፣ ከሀብታቸው ውስጥ አንድ ሦስተኛውን (35 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ) ኃብታቸውን ለበጎ አድራጎት ሥራዎች ሊለግሱ መሆኑ ተገልጿል። ልጃቸው ፋጢማ ዳንጎቴ በቅርቡ ከብሉምበርግ ጋር በነበራት ቃለ-መጠይቅ ድጋፉን በስማቸው በተቋቋመው ፋውንዴሽን…
በምዕራብ አርሲ ዞን ነገሌ አርሲ ወረዳ ቱሉ ቀበሌ በፈራረሠ ቤት ተጥሎና በረሐብ ምክንያት ተዳክሞ የተገኘን ሕፃን የተመለከቱ የአካባቢው ነዋሪዎች ለፖሊስ ጥቆማ ያደርጋሉ። ጥቆማ ከደረሣቸው የነገሌ አርሲ ወረዳ ፖሊሶች መካከል ኢንስፔክተር ጉደቱ ኡሊ የተባለችው ገና ሕፃኑን ስታይ በረሐብ የተዳከመ መሆኑን አይታ ቶሎ…
አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላን በመስጋት ወደትግራይ ክልል መመለስ ያልቻሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ክረምቱን በግቢው ውስጥ ለማሳለፍ ፍቃድ ማግኘታቸውን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች፣ በትግራይ ክልል ባለው ወቅታዊ ሁኔታ እና አስገዳጅ…
የ"እግረኛው ሚዲያ" መስራችና ባለቤት የሆነው ጋዜጠኛ ተክለሃይማኖት አዳነ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተሰምቷል። ጋዜጠኛው በቁጥጥር ስር የዋለው በትናንትናው ዕለት ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሆነ የታወቀ ሲሆን፤ ለእስሩ ምክንያት ከመከላከያ ሰራዊት አልባሳት (ዩኒፎርም) ጋር ተያይዞ ከቀረበው ዘገባ ጋር ሳይያያዝ…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ከጎንደር ወደ ሁመራ ቋሚ የበረራ አገልግሎት ይጀመራል አለ፡፡ በዚህም መሰረት ዘወትር ቅዳሜ ከጎንደር ወደ ሁመራ እንዲሁም ዘወትር ሰኞ ከሁመራ ወደ ጎንደር የበረራ አገልግሎት ይሰጣል። የሀገር ውስጥ በረራ መዳረሻዎችን በማስፋት ሕዝብን…
2
እራሱን 'የትግራይ የሰላም ሀይል' ብሎ ያደራጀው ታጣቂ ቡድን ትሕነግን ከመቀሌ በማስወጣት ከተማዋን ለመቆጣጠር የሚያስችለውን አጠቃላይ ዝግጅት ማጠናቀቁን የቡድኑ ወታደራዊ አዛዥ ገለጹ። በቀድሞ የትሕነግ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች በወዲ አንጥሮ፣ በጀነራል ጉዕሽ ገብረ እና በጀነራል ከበደ ፍቃዱ የሚመራው ይህ የሰላም…
በኦሮሚያ ክልል የ1ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ሰኔ 08 - 09/2018 ዓ.ም ተሰጥቶ የነበረ ሲሆን፣ ዛሬ የተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆኗል። 👉 የማለፊያ ነጥብ 50% እና ከዚያ በላይ እንዲሆን ተወስኗል። 👉 ፈተናውን ከተቀመጡ 517,209 ተማሪዎች ውስጥ የማለፊያ ነጥብ (50% እና…
2
ባለሥልጣኑ በአዋጅ ቁጥር 1238/2013 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚዲያ ተቋማት ሕግና የሙያ ሥነ ምግባርን አክብረው መስራታቸውን እየተከታተለ ድጋፍና እርምት በማድረግ ላይ ይገኛል። በዚሁ መሠረት፦ • አሐዱ ኤፍ ኤም 94.3 እና • አርትስ ቴሌቪዥን የተሰጣቸውን የይዘት ግዴታዎች በመተላለፍ፣ ለተከታታይ ጊዜ…
በ2019 ዓመተ ምህረት የትምህርት ዘመን በግል ትምህርት ቤቶች በሚካሄደው የተማሪዎች ምዝገባ፣ የክፍያ ጭማሪና የግብዓት ጥያቄ ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተካሄደ መሆኑን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ:: ባለፉት ዓመታት የግል ትምህርት ቤቶች በወርሃዊ ክፍያ፣…
ስልኮት ድንገት ከእጆት ላይ ሲወድቅ ከባዱ ጭንቀት ስልኬ መልሶ ይሰራ ይሆን? ምንም ሳይሆንስ ከመሬት ይነሳ ይሆን የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ ይህ ስጋት በአዲሱ ቴክኖ ስፓርክ 50 ፈፅሞ የለም ምክንያቱን አዲሱ ቴክኖ ስፓርክ 50 ከ 1 ነጥብ 8 ሜትር ያህል ርቀት ወደ መሬት ቢወድቅ ምንም እንዳይሆን ተደርጎ ስለተሰራ…
የኢጋድ ሊቀመንበሩ ጉዞ የሱዳኑን አስከፊ ጦርነት በድርደር ለመቋጨት ያለመ እንደሆነ ተዘግቧል፡፡ ባሁኑ ወቅት የሱዳን ጦርነት ወደ ኢትዮጵያ ድንበር እየተለጠጠ እና በኢትዮጵያ ካለው የአገር ውስጥ ግጭት ጋር ተያይዞ እየተነሳ መሆኑ ይታወቃል፡፡
2
በቤንች ሸኮ ዞን አንዲት እናት 6 ነጥብ 4 ኪ.ግ የምትመዝን ህጻን በሰላም ተገላግላለች። በዞኑ የአማን ሻሸቃ ቀበሌ ነዋሪ የሆነችው ወ/ሮ ሳይሉሽ ባህሩ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች በተደረገላት ክትትል ህጻኑን በቀዶ ህክምና መገላገሏን በሆስፒታሉ የማህጸንና ጽንስ…
አሁን ላይ በአገራችን ከፍተኛ የሆነ የኮንዶም ዕጥረት መኖሩም ተነስቷል። ዕድሜያቸው ከ14-24 የሆኑ ሴቶች በተለይ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ለኤችአይቪ በከፍተኛ ሁኔታ የተጋለጡ መሆናቸው ተገልጿል። በአገራችን ከግማሽ ሚሊየን በላይ ሰዎች ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ይገኛል ተብሏል። አሁን ላይ 7መቶ ሺህ…