← All news
News Aug 12, 2026 · 26d ago

ሐምሌ 25 ቀን በሱዳን ድንበር

ሸረሪና የህወሓት አርሚ 70 ተኩስ መክፈቱን ተከትሎ መከላከያ ሰራዊት በወሰደው የአፀፋ እርምጃ አካባቢውን ተቆጣጥሮ የማረካቸው እና በአሰሳ የተገኙ መሳሪያዎች ምስል ከላይ ተያይዟል።