አዲስ አበባ የኦሮሚያ አካል እንድትሆን አማራጭ ሀሳብ ቀረበ!
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ባካሄደው ስብሰባ ተመካካሪዎች በቡድን ደረጃ ውይይታቸውን ቀጥለዋል።በኮሚሽኑ በቀረበው ሰነድ መሰረት የአዲስ አበባን ሕጋዊ አቋም በተመለከተ አራት ዋና ዋና አማራጮች ለውይይት ቀርበዋል፦ 👉ሲቲ ስቴት (ራስ ገዝ) 👉የፌደራል አካል 👉ራሷን የቻለች ክልል 👉የኦሮሚያ አካል ከዚህ በተጨማሪም የከተማዋ ወሰን፣ የሥራ ቋንቋ፣ የበጀት ድርሻ፣ የፖሊስና ፍርድ ቤት ጉዳዮች በንዑስ አጀንዳነት የተካተቱ ሲሆን፣ የከተማዋ በፌደሬሽን ምክር ቤት የሚኖራት ውክልና ግን በሰነዱ አልተካተተም። @Seledadotio @Seledadotio